የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 12:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የራሱ የብር ሳህን ወደሚቀመጥበት ድንኳን እንዲያስገቧት አዘዘ፥ እሱ ከሚመገበው ምግብና እሱ ከሚጠጣው ወይን ጠጅ እንዲሰጧት አዘዛቸው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የብር ዕቃ ወደ​ሚ​ቀ​መ​ጥ​በት ድን​ኳን ያገ​ቧት ዘንድ አዘዘ፤ ለእ​ር​ሱም ከሚ​ያ​ዘ​ጋ​ጁት ምግብ ይመ​ግ​ቧት ዘንድ፥ እርሱ ከሚ​ጠ​ጣው መጠ​ጥም ያጠ​ጧት ዘንድ አዘዘ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 12:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች