የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 11:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሆሎፎርኒስም እንዲህ አላት፦ “አንቺ ሴት አይዞሽ፥ ልብሽም አይፍራ፥ የምድር ሁሉ ገዢ የሆነውን ንጉሥ ናቡከደነፆርን ለማገልገል የቆረጠን ሰው ጉዳት አድርሼ አላውቅምና።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሆሎ​ፎ​ር​ኒ​ስም አላት፥ “አንቺ ሴት እመኝ፤ ለዓ​ለሙ ሁሉ ንጉሥ ለና​ቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር ይገዛ ዘንድ ራሱን ወደ እርሱ በመ​ለሰ ሰው እኔ ክፉ ነገ​ርን አላ​ደ​ር​ግ​ምና ልቡ​ናሽ አይ​ፍ​ራ​ብሽ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 11:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች