የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 10:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጫማዋን አደረገች፥ አምባርዋን፥ አልቦዋን፥ ቀለበትዋን፥ ጉትቻዋንና ጌጥዋን ሁሉ አደረገች፤ የሚያዩአትን ወንዶች ሁሉ ዐይን ለማማለል እራሷን እጅግ አስዋበች።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጫማ​ዋ​ንም ተጫ​ማች፤ አል​ቦ​ዋ​ንና ቀለ​በ​ት​ዋን፥ አም​ባ​ር​ዋ​ንና ጉት​ቻ​ዋ​ንም አደ​ረ​ገች፤ ጌጡ​ንም ሁሉ አጌ​ጠች፤ የሚ​ያ​ዩ​አ​ት​ንም ወን​ዶች ሁሉ ዐይን እስ​ክ​ታ​ስት ድረስ ፈጽማ አጌ​ጠች።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 10:4
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች