የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 1:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በሰማርያና በከተሞችዋ ላሉ ሁሉ፥ በዮርዳኖስ ማዶ እስከ ኢየሩሳሌም፥ ባታኒ፥ ኬሎስ፥ ቃዴስ፥ የግብጽ ወንዝ፥ ታፍናስ፥ ራምሴና ጌሴም ምድር ሁሉ፥

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በሰ​ማ​ር​ያና በአ​ው​ራ​ጃዋ ለሚ​ኖሩ ሰዎች ሁሉ፥ በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶ እስከ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምና እስከ ቢላ​ጢኒ፥ እስከ ኪሎ​ስና እስከ ቃዴስ እስከ ግብፅ ወንዝ፥ ጣፍ​ና​ስና ራሚስ እስከ ጌሴም ምድር ሁሉ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 1:9
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች