ይህንም አላቸውና በገሊላ ቀረ።
ይህን ብሏቸው በገሊላ ቈየ።
ይህንንም ብሎ እርሱ በገሊላ ቀረ።
እርሱም እንዲህ ብሎአቸው በገሊላ ቀረ።
ወንድሞቹ ግን ወደ በዓሉ ከወጡ በኋላ፥ እርሱ ደግሞ በግልጥ ሳይሆን ተሰውሮ ወጣ።
እናንተ ወደ በዓሉ ውጡ፤ እኔስ ጊዜዬ ገና ስላልተፈጸመ ወደዚህ በዓል አልወጣም።”