የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ዮሐንስ 7:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ይህንም አላቸውና በገሊላ ቀረ።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ይህን ብሏቸው በገሊላ ቈየ።

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ይህንንም ብሎ እርሱ በገሊላ ቀረ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እር​ሱም እን​ዲህ ብሎ​አ​ቸው በገ​ሊላ ቀረ።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ይህንም አላቸውና በገሊላ ቀረ።

ምዕራፉን ተመልከት



ዮሐንስ 7:9
2 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ወንድሞቹ ግን ወደ በዓሉ ከወጡ በኋላ፥ እርሱ ደግሞ በግልጥ ሳይሆን ተሰውሮ ወጣ።


እናንተ ወደ በዓሉ ውጡ፤ እኔስ ጊዜዬ ገና ስላልተፈጸመ ወደዚህ በዓል አልወጣም።”