የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ኢዮብ 20:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“ሆዱ ዕረፍትን አላወቀምና የወደደው ነገር አላዳነውም።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“ክፉ ምኞቱ ዕረፍት አይሰጠውም ሀብቱም ሊያድነው አይችልም።

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ስግብግብነቱ ዕረፍት ነሥቶታል፤ ያካበተው ሀብትም ሊያድነው አይችልም።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለን​ብ​ረቱ ጥበቃ የለ​ውም፤ የወ​ደ​ደ​ው​ንም ነገር አያ​ገ​ኝም።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሆዱ ዕረፍትን አላወቀምና የወደደው ነገር አላዳነውም።

ምዕራፉን ተመልከት



ኢዮብ 20:20
3 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

የዋጠውን ሀብት ይተፋዋል፥ እግዚአብሔርም ከሆዱ ውስጥ ያወጣዋል።