በዚያችም ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።
ከዚህ የተነሣም በከተማዪቱ ታላቅ ደስታ ሆነ።
ስለዚህ በዚያች ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።
በዚያችም ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።
የሰማርያ ሰዎችም ወደ እርሱ በመጡ ጊዜ በእነርሱ ዘንድ እንዲኖር ለመኑት፤ በዚያም ለሁለት ቀን ያህል ቆየ።
አሕዛብም ሰምተው ደስ አላቸው፤ የእግዚአብሔርንም ቃል አከበሩ፤ ለዘለዓለም ሕይወትም የተዘጋጁ ሁሉ አመኑ፤
በደቀ መዛሙርትም ደስታና መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው።
ከውሃውም ከወጡ በኋላ የጌታ መንፈስ ፊልጶስን ነጠቀው፤ ጃንደረባውም ሁለተኛ አላየውም፤ ደስ ብሎት መንገዱን ይሄድ ነበርና።