የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 14:35 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሕዝቡ የስምዖን ታማኝነትና ለራሱ ሕዝብ ሊሰጥ ያሰበውን ክብር ተመለከተለት፤ ባደረገው ሁሉ፥ ለሕዝቡ ባሳየው እውነተኛነትና እምነት ምክንያት የእነርሱ መሪና ሊቀ ካህናት እንዲሆን አደረገጉት፤ ምክንያቱም የእርሱ የዘወትር ጥረቱ ሕዝቡን ከፍ ለማድረግ ነበረ።

ምዕራፉን ተመልከት



1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 14:35
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች