የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 12:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ፀሐይ ስትጠልቅ ዮናታን ሰዎቹን ነቅተውና የጦር መሣሪያቸውን በእጃቸው ይዘው ሌሊቱን ሙሉ ለውጊያ ዝግጁዎች ሆነው እንዲገኙ አዘዛቸው። እንዲሁም በሠፈሩ ዙሪያ ጠባቂዎች አቆመ።

ምዕራፉን ተመልከት



1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 12:27
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች