በጌትነቱ ይከብሩ ዘንድ፥ እግዚአብሔር ለሰዎች ጥበብን ሰጣቸው።
ከታላላቅ ሥራዎቹ ይጠቀሙ ዘንድ፥ ለአንዳንድ ሕዝቦች እግዚአብሔር ዕውቀትን ሰጥቷል።