ባለ መድኀኒትን አክብረው፥ እንደ እጁ እንዲሁ ክብሩ ነውና። እርሱንም እግዚአብሔር ፈጥሮታልና።
አገልግሎቱን በማየት የእግዚአብሔርም ፍጡር በመሆኑ፥ ሐኪሙን በሚገባ አክብረው።