ልጄ ሆይ፥ በሕይወት ሳለህ ሰውነትህን ፈትናት፥ የሚጎዳትንም ዐውቀህ አትስጣት፤
ልጄ ሆይ! በሕይወት ዘመንህ ለጤናህ የሚስማማህን ፈልግ፤ ለእርሱ የማይስማማውን አታቅርብለት፤