እኔ ግን ከሁሉ በኋላ ተነሥቼ ይኽን ነገር አሰብሁት፥ ከጥንቱም ጀምሬ መረመርሁት።
ጌታ ሆይ! የአሮንን ምርቃት እንደተቀበልህ፥ የአገልጋዮችህንም ጸሎት እንዲሁ ተቀበል።