የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 34:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ያቀ​ረ​ቡ​ል​ህን እንደ ብልህ ሰው ሁነህ ብላ፤ ባል​ን​ጀ​ራ​ህን እን​ዳ​ታ​ስ​ጸ​ይፍ ስታ​ላ​ምጥ ምላ​ስ​ህን አታ​ጩህ።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እርሱን የሚወድትን ሁሉ የአምላክ ዐይኖች ይከታተላሉ። የማይደፈረው ጠባቂያቸው፥ ጠንካራውም ደጋፊያቸው እርሱ ነው። የበረሃው ነፋስ ከለላ፥ የቀን ሐሩር ጥላ፥ ከመከራ ጠባቂ፥ ከውድቀታቸውም አዳኛቸው ነው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 34:16
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች