የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 29:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እስ​ኪ​በ​ደ​ርህ ድረስ ራስ​ህን ይስ​ም​ሃል፤ ቃሉ​ንም ያለ​ሰ​ል​ሳል፤ ገን​ዘ​ብ​ህ​ንም እስ​ኪ​ወ​ስድ ድረስ ያባ​ብ​ል​ሃል፤ በሚ​ከ​ፍ​ል​በት ጊዜ ግን ቀጠ​ሮ​ህን ያረ​ዝ​ም​ብ​ሃል፤ በገ​ን​ዘ​ብ​ህም ጠብና ክር​ክ​ርን ይከ​ፍ​ል​ሃል፤ ያደ​ክ​ም​ሃል፤ ቀጠ​ሮ​ህ​ንም ያሳ​ል​ፋል።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሰው የሚፈልገውን እስኪያገኝ የባልንጀራውን እጅ ይስማል፤ ስለ አበዳሪውም ሀብት በትሕትና ይናገራል። የመክፈያው ጊዜ ሲደርስ ግን ቀኑን ያስተላልፋል፤ እንዳመጣለት ይናገራል፤ ጊዜውም እንዲራዘምለት ይጠይቃል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 29:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች