የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 13:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የከ​በደ ሸክ​ምን አን​ሥ​ተህ በራ​ስህ አት​ሸ​ከም፥ ገን​ዘ​ብ​ህ​ንም ከሚ​በ​ረ​ታ​ብ​ህና ከባ​ለ​ጸጋ ገን​ዘብ ጋራ አት​ጨ​ምር፥ የሸ​ክላ ድስት ከብ​ረት ድስት ጋር በየት አንድ ይሆ​ናል? እር​ስዋ መትታ እር​ስዋ ትጮ​ኻ​ለ​ችና፥ እር​ስ​ዋም ትሰ​ብ​ራ​ለ​ችና።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከአቅምህ በላይ የሆነን ሸክም ለማንሳት አትሞክር፤ ከአንተ የበለጠ ኃያልና ሃብታም ከሆነው ጋር አትጎዳኝ፤ ስለምን የሸክላውን ማሰሮ ከብረት ድስት ጎን ታኖራልህ? ሁለቱ ሲጋጩ ይሰበራልና።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 13:2
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች