ልጄ ሆይ፥ በየዋህነትህ ሰውነትህን ደስ አሰኛት፥ የተቻለህንም ያህል አዘጋጃት።
ልጄ ሆይ በራስህ አትመጻደቅ፥ ስለ ራስህም ተገቢው ግምት ይኑርህ።