የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ትን​ቢተ ዳን​ኤል 5:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አንተ ግን ፍቺን ትሰጥ ዘንድ፥ የታ​ተ​መ​ው​ንም ትፈታ ዘንድ እን​ድ​ት​ችል ሰም​ቻ​ለሁ፤ አሁ​ንም ጽሕ​ፈ​ቱን ታነ​ብብ ዘንድ፥ ፍቺ​ው​ንም ትነ​ግ​ረኝ ዘንድ ብት​ችል፥ ሐም​ራዊ ግምጃ ትለ​ብ​ሳ​ለህ፤ የወ​ር​ቅም ማርዳ በአ​ን​ገ​ትህ ዙሪያ አስ​ር​ል​ሃ​ለሁ፤ አን​ተም በመ​ን​ግ​ሥቴ ላይ ሦስ​ተኛ ገዥ ትሆ​ና​ለህ።”

ምዕራፉን ተመልከት



ትን​ቢተ ዳን​ኤል 5:16
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች