የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ትን​ቢተ ዳን​ኤል 3:95 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ንጉ​ሡም በፊ​ታ​ቸው ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰገደ፥ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆ​ርም መልሶ እን​ዲህ አለ፦ መል​አ​ኩን የላከ፥ ከአ​ም​ላ​ካ​ቸ​ውም በቀር ማን​ንም አም​ላክ እን​ዳ​ያ​መ​ልኩ፥ ለእ​ር​ሱም እን​ዳ​ይ​ሰ​ግዱ ሰው​ነ​ታ​ቸ​ውን አሳ​ል​ፈው የሰ​ጡ​ትን፥ የን​ጉ​ሡ​ንም ቃል የተ​ላ​ለ​ፉ​ትን፥ በእ​ርሱ የታ​መ​ኑ​ትን ባሪ​ያ​ዎ​ቹን ያዳነ፥ የሲ​ድ​ራ​ቅና የሚ​ሳቅ፥ የአ​ብ​ደ​ና​ጎም አም​ላክ ይመ​ስ​ገን።

ምዕራፉን ተመልከት



ትን​ቢተ ዳን​ኤል 3:95
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች