የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ትን​ቢተ ዳን​ኤል 2:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የዚ​ያን ጊዜም ብረ​ቱና ሸክ​ላው፥ ናሱና ብሩ፥ ወር​ቁም በአ​ን​ድ​ነት ተፈጨ፤ በመ​ከ​ርም ጊዜ በአ​ው​ድማ ላይ እን​ደ​አለ እብቅ ሆነ፤ ነፋ​ስም ወሰ​ደው፤ ቦታ​ውም አል​ታ​ወ​ቀም፤ ምስ​ሉ​ንም የመ​ታው ድን​ጋይ ታላቅ ተራራ ሆነ፤ ምድ​ር​ንም ሁሉ ሞላ።

ምዕራፉን ተመልከት



ትን​ቢተ ዳን​ኤል 2:35
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች