የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ዕዝራ ሱቱ​ኤል 3:45 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እን​ዲ​ህም አል​ሁት፥ “አቤቱ የፈ​ጠ​ር​ሃ​ቸ​ውን በአ​ንድ ጊዜ በአ​ን​ድ​ነት እን​ደ​ም​ታ​ስ​ነ​ሣ​ቸው ለእኔ ለባ​ሪ​ያህ እን​ዴት ነገ​ር​ኸኝ? የፈ​ጠ​ር​ሃ​ቸ​ው​ንም በአ​ንድ ጊዜ ፈጥ​ነህ የም​ታ​ስ​ነ​ሣ​ቸው ከሆነ ዓለም ይጨ​ነ​ቃል፤ ይህም ባይ​ሆን ዛሬ ካሉት ጋራ አንድ ጊዜ ሊሸ​ከ​ማ​ቸው በቻለ ነበር።”

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ዕዝራ ሱቱ​ኤል 3:45
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች