የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




1 ቆሮንቶስ 9:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“እህ​ል​ህን በም​ታ​በ​ራ​ይ​በት ጊዜ የበ​ሬ​ውን አፉን አት​ሰ​ረው።” እን​ግ​ዲህ ይህን የጻፈ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሬ አሳ​ዝ​ኖት ነውን?

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በሙሴ ሕግ፣ “የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር” ተብሎ ተጽፏልና። ለመሆኑ፣ እግዚአብሔርን ያሳሰበው የበሬ ጕዳይ ነውን?

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር፤” ተብሎ በሙሴ ሕግ ተጽፎአል። እግዚአብሔር ይህን ያለው ስለ በሬዎች በማሰብ ነውን?

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር” ተብሎ በሕግ ተጽፎአል፤ ታዲያ እግዚአብሔር ይህን ያለው ስለ በሬዎች በማሰብ ነውን?

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሕግስ ደግሞ ያን አይልምን? የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር ተብሎ በሙሴ ሕግ ተጽፎአልና። እግዚአብሔርስ ስለ በሬዎች ይገደዋልን?

ምዕራፉን ተመልከት



1 ቆሮንቶስ 9:9
14 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

የተ​አ​ም​ራ​ቱን ቃል በላ​ያ​ቸው ድን​ቁ​ንም በካም ምድር አደ​ረገ።


ጻድቅ ሰው ለእንስሳው ነፍስ ይራራል፤ የኃጥኣን ምሕረት ግን አለመመጽወት ነው።


እኔ ለዘ​ለ​ዓ​ለም በእ​ና​ንተ ላይ አል​ቈ​ጣም፤ የም​ሕ​ረ​ቴም ድምፅ አያ​ጠ​ፋ​ች​ሁም።


እኔስ ቀኛ​ቸ​ው​ንና ግራ​ቸ​ውን የማ​ይ​ለዩ ከመቶ ሃያ ሺህ የሚ​በ​ልጡ ሰዎ​ችና ብዙ እን​ስ​ሶች ላሉ​ባት ለታ​ላ​ቂቱ ከተማ ለነ​ነዌ አላ​ዝ​ን​ምን?” አለው።


ነገር ግን “ጽድቅ ሆኖ ተቈ​ጠ​ረ​ለት” የሚ​ለው ቃል የተ​ጻፈ ስለ እርሱ ብቻ አይ​ደ​ለም።


“እህ​ል​ህን በም​ታ​በ​ራይ ጊዜ በሬ​ዉን አፉን አት​ሰ​ረው።


ሰባ​ተ​ኛው ቀን ግን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለአ​ም​ላ​ክህ ሰን​በት ነው፤ አንተ እን​ደ​ም​ታ​ርፍ ሎሌ​ህና ገረ​ድህ ያርፉ ዘንድ፥ አንተ፥ ወንድ ልጅ​ህም፥ ሴት ልጅ​ህም፥ ሎሌ​ህም፥ ገረ​ድ​ህም፥ በሬ​ህም፥ አህ​ያ​ህም፥ ከብ​ት​ህም ሁሉ፥ በደ​ጆ​ች​ህም ውስጥ ያለ መጻ​ተኛ በእ​ርሱ ምንም ሥራ አት​ሥሩ።


መጽሐፍ “የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር፤” ደግሞ “ለሠራተኛ ደመወዙ ይገባዋል፤” ይላልና።