የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ማቴዎስ 20:29 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዚህ በኋላ ከኢያሪኮ ወጥተው ሲሄዱ ብዙ ሕዝብ ኢየሱስን ተከተሉት።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ ከኢያሪኮ ወጥተው ሲሄዱ ብዙ ሕዝብ ተከተለው።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከኢያሪኮ ሲወጡ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከኢያሪኮም ሲወጡ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከኢያሪኮም ሲወጡ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።

ምዕራፉን ተመልከት



ማቴዎስ 20:29
3 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች