የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 7:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የእንስሳትን ተፈጥሮና የአራዊትን ደመ ነፍስ፥ የመንፈሶችን ኃይልና የሰዎችን አእምሮአዊ አሠራር፥ የተክል ዓይነቶችንና የሥሮችን ፈዋሽ ባሕርይ፥ የገለጸልኝ እርሱ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የእ​ን​ስ​ሳ​ንም ጠባይ፥ የአ​ራ​ዊ​ት​ንም ቍጣ፥ የነ​ፋ​ሳ​ት​ንም ኀይል፥ የሰ​ው​ንም አሳብ፥ ዛፎ​ች​ንም ለይቶ ማወቅ፥ የሥ​ሮ​ች​ንም ተግ​ባር ኀይል አውቅ ዘንድ ሰጠኝ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 7:20
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች