የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 16:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከዚህ ቅጣት በተቃራኒ ለሕዝቦችህ ደግነትን አደረግህ፤ ልባቸውን አስታገስህ፤ ጣፋጭ የሆኑት ድርጭቶችም በምግብነት ሰጠሃቸው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለሕ​ዝ​ብ​ህም በጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸው ፊት በጎ አደ​ረ​ግ​ህ​ላ​ቸው፥ ለፍ​ላ​ጎ​ታ​ቸ​ውም ድር​ጭ​ትን ሰጠ​ሃ​ቸው። ጣዕሙ ልዩ የሆነ መና​ንም ይበሉ ዘንድ ሰጠ​ሃ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 16:2
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች