የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 14:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነርሱ ስለ እግዚአብሔር ያላቸው የተሳሳተ አመለካከት ይኸው ብቻ አልነበረም፤ አላዋቂነት የወለደውን አስፈሪ የፍልሚያ ሕይወት እየመሩ፥ መቅሰፍቶቹን ሰላም ብሎ ይጠሯቸዋል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ዳግ​መ​ኛም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ካለ​ማ​ወ​ቃ​ቸው የተ​ነሣ ስሕ​ተ​ታ​ቸው አል​በ​ቃ​ቸ​ውም፥ ነገር ግን በታ​ላቅ ሰልፍ ሳሉ በስ​ን​ፍ​ና​ቸው ይኖ​ራሉ። ይህን ያህል ክፉ የሆ​ነ​ው​ንም ታላቅ አደ​ረጉ፥ ሰላም ብለ​ውም ጠሩት።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 14:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች