የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 12:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሞት የተፈረደባቸው ቢሆንም እንኳ፥ የልጆችህን ጠላቶች ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታና በላላ መልክ ከቀጣህ፥ ከክፋትም ይርቁ ዘንድ ጊዜና ቦታን ከሰጠሃቸው፥

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለሞት የሚ​ገቡ እነ​ዚህ የል​ጆ​ችህ ጠላ​ቶች ባሉ​በት ዘን​ድም በእ​ን​ዲህ ያለ ትዕ​ግ​ሥት ፈረ​ድህ፥ ከክ​ፉም ይድ​ኑ​ባት ዘንድ ዘመ​ን​ንና መን​ገ​ድን ሰጠ​ሃ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 12:20
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች