የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 10:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለተቀደሱ ሰዎች የልፋታቸውን ዋጋ ከፍላለች፤ በአስደናቂ መንገድም መራቻቸው፤ በቀን ተገን፤ በሌሊት የኮከብ ብርሃን ሆነችላቸው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለቅ​ዱ​ሳ​ንም የድ​ካ​ማ​ቸ​ውን ዋጋ ሰጠ​ቻ​ቸው፥ የተ​ደ​ነቀ መን​ገ​ድ​ንም መራ​ቻ​ቸው፥ በቀ​ንም ጥላ ሆነ​ቻ​ቸው፥ በሌ​ሊ​ትም ስለ ከዋ​ክ​ብት ብር​ሃን ፈንታ ብር​ሃን ሆና አበ​ራ​ች​ላ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 10:17
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች