የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 10:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከጠላቶቹ ጠበቀችው፤ ካጠመዱበትም ወጥመድ አወጣችው። በመራራዉ የትግል ወቅት ሸለመችው። የተቀደሰ ተግባር ከሁሉም በላይ መሆኑን አስተማረችው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከጠ​ላ​ቶ​ቹም እንደ አደራ ዕቃ ጠበ​ቀ​ችው፥ ከከ​በ​ቡ​ትም ሰዎች አዳ​ነ​ችው። ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በበጎ መገ​ዛት ከሁሉ እን​ደ​ሚ​ጸና ያውቅ ዘንድ በጽኑ ገድል ጊዜ ድልን ሰጠ​ችው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 10:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች