እግረ ሙቋ የማይበገር መከታ ይሆንሃል፤ አንገት ጌጥዋም የከበረ ሃብል ይሆናል።
እግር ብረትዋም እንደ ጽኑ ጋሻ ይሆንልሃል፤ ዛንጅርዋም የክብር ልብስ ወደ መሆን ይመለስልሃል።