የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 40:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሌላውን ሰው ማዕድ በመቀላወጥ የሚገፋ ሕይወት፥ ከቶውንም ሕይወት አይባልም፤ የሌሎች ምግብ ጉሮሮን ያሳድፋል፤ ጥበበኛ የሆነና መልካም አስተዳደግ ያለው ሰው ይህን አያደርግም።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሌላ ማዕድ ደጅ የሚ​ጠ​ናና ተስፋ የሚ​ያ​ደ​ርግ ሰው፤ ኑሮው እንደ ሞተ ሰው ነው፤ የሰው እህል የሚ​ወድ ሰው ከሐ​ሜት አይ​ድ​ንም፤ የተ​መ​ከረ ብልህ ሰው ግን ከሁሉ ይጠ​በ​ቃል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 40:29
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች