የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 39:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ይህ ምንድነው? ያስ ለምን ሆነ? ማለት አይገባህም፤ ሁሉም ነገር የተፈጠረው በምክንያት ነውና።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሁሉም ለመ​ፍ​ቅ​ዳ​ቸው ተፈ​ጥ​ሯ​ልና “ይህ ለም​ን​ድን ነው? ያስ ለም​ን​ድን ነው?” የሚል የለም።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 39:21
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች