የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 38:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በምክር ቤቱ ውስጥ ግን እነርሱን አታገኛቸውም፤ በጉባኤውም ውስጥ ሥልጣን የላቸውም፤ በዳኝነት ወንበር ላይ አይቀመጡም፤ የሕጉን አሠራርም አያውቁም፤

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ነገር ግን በሸ​ንጎ ምክ​ርን አያ​ስ​መ​ክ​ሯ​ቸ​ውም፤ በአ​ደ​ባ​ባ​ይም ከመ​ኳ​ን​ንት ጋራ አያ​ስ​ቀ​ም​ጧ​ቸ​ውም፤ የቅ​ጣት ፍር​ድ​ንም አያ​ስ​ፈ​ር​ዷ​ቸ​ውም፤ አያ​ስ​ገ​ዟ​ቸ​ውም፤ አያ​ሠ​ለ​ጥ​ኗ​ቸ​ው​ምም።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 38:33
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች