የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 38:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሠራተኞችና የእጅ ባለሙያዎችም፥ ቀን ከሌት ይደክማሉና እንዲሁ ናቸው። ማኀተሞች የሚቀርጹ፥ አዳዲስ ንድፋቸውንም መልሰው የሚቀርጹ፥ ሥራቸውንም ለማጠናቀቅ ሌትም የሚሠሩ፤ ባተሌዎች በመሆናቸው ጥበብን ለመቅሰም ጊዜ አይኖራቸውም።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሌሊቱ ቀን የሚ​ሆ​ን​ባ​ቸው ጠራ​ቢና የጠ​ራ​ቢ​ዎች አለቃ፥ የማ​ኅ​ተም ቅርጽ የሚ​ቀ​ር​ጹና የሚ​ያ​ለ​ዝቡ ሰዎች እንደ እርሱ ናቸው፤ እነ​ዚ​ህም አሳ​ባ​ቸው ሁሉ በየ​መ​ልኩ መስ​ለው ይሠሩ ዘንድ ነው፤ ምክ​ራ​ቸ​ውም ሁሉ ማኅ​ተ​ሙን ማለ​ዘ​ብን ይጠ​ነ​ቀቁ ዘንድ ነው፤ ትጋ​ታ​ቸ​ውም ሥራ​ቸ​ውን ይፈ​ጽሙ ዘንድ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 38:27
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች