ማማ ላይ ከሚቆሙ ሰባት ቃፊሮች ይልቅ፥ ነፍስህ ግልጽ የሆነ ማስጠንቀቂያ ትሰጥሃለችና።
የሰው ልቡና ከሰባት ጠባቂዎች ይልቅ የሚደርስበትን ነገር ፈጽማ ታስታውቀዋለችና።