ጌታ ሆይ! በስምህ ለሚጠራው የክብር ልጅህ ለሆነው ለእስራኤል ራራለት።
እግዚአብሔርም በጥበቡ ብዛት ለያቸው፤ በየመንገዳቸውም አዘጋጃቸው።