የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 35:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሕጉን የሚፈጽም ብዙ መባ እንዳቀረበ ይቆጠርለታል። ትእዛዛቱን የሚያከብር የኀብረት መሥዋዕቶችን ያቀርባል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አለ​ቃም አድ​ር​ገው ቢሾ​ሙህ ራስ​ህን አታ​ኵራ፤ ከእ​ነ​ርሱ እንደ አንዱ ሁን፤ ኀዘ​ና​ቸ​ው​ንም እዘን፤ ተቀ​ም​ጠ​ህም ፍረ​ድ​ላ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 35:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች