በሥርዓት እንዳደገ ሰው የቀረበልህን ተመገብ፤ ምግቡን አትጐስጐስ፤ መጠላት ታተርፋለህና።
እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰውን የሚያስፈራው የለም፤ እርሱ አለኝታው ነውና አይደነግጥም።