የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 14:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ቅርንጫፉ በበዛ ዛፍ ላይ እንደሚበቅል ቅጠል፥ አንዳንዶቹ ይወድቃሉ፤ ሌሎቹ ደግሞ ያድጋሉ፤ የሥጋና የደም ትውልዶች እንደዚሁ ናቸው፤ አንዱ ሲሞት ሌላው ይወለዳል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ቅጠሉ ጭፍቅ ያለ የእ​ን​ጨት ቅጠል የመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ቅጠል እን​ዲ​ረ​ግፍ የኋ​ላ​ውም እን​ዲ​ለ​መ​ልም፤ ደማ​ዊና ሥጋዊ ፍጥ​ረት ሁሉ እን​ዲሁ ነው፤ ይህ ይወ​ለ​ዳል ያም ይሞ​ታል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 14:18
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች