ይህም በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤
ይህ ሁሉ በክረምት ጊዜ እንዳይሆን ጸልዩ።
ነገር ግን ሽሽታችሁ በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤
በእነዚያ ቀናት ለነፍሰ ጡሮችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው
በመጀመሪያ እግዚአብሔር ፍጥረትን ከፈጠረበት ጊዜ አንሥቶ እስከ አሁን ድረስ፥ እንዲሁ ደግሞም ወደ ፊት አቻ የሌለው ታላቅ መከራ ይሆናልና።