መጽሐፈ ዮዲት 8:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ዮዲት ሕዝቡ ውኃ በማጣታቸው ተስፋ ቆርጠው በገዢያቸው ላይ የተናገሩትን ክፉ ነገር፥ እንዲሁም ዑዚያ ከአምስት ቀን በኋላ ከተማይቱን ለአሦራውያን አሳልፎ እንደሚሰጥ ለሕዝቡ በመሐላ የተናገራቸውን ሁሉ በሰማች ጊዜ፥ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ውኃው ስላለቀ ሰውነታቸው ተጨንቃለችና ሕዝቡ በአለቃቸው ላይ የተናገሩትን ክፉ ነገር ሰማች፤ ዮዲትም ዖዝያን ለሕዝቡ የነገራቸውን ቃል ሁሉ፥ ከአምስት ቀን በኋላም ሀገራቸውን ለአሦር ሰዎች እንዲሰጡ እንደ ማለላቸው ሰማች። |