የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 7:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የከተማቸውን መግቢያ በሚገባ ሰለለ፤ የውሃ ምንጫቸውን አየና እንዲያዝ አደረገ፥ እንዲጠብቁትም ወታደሮችን አቆመ፥ እርሱ ወደ ሕዝቡ ተመለሰ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የከ​ተ​ሞ​ቻ​ቸ​ውን መግ​ቢያ ያዩ ዘንድ፥ የው​ኃ​ቸ​ው​ንም ምንጭ ይከቡ ዘንድ፥ ወደ​ዚ​ያም አር​በ​ኞች ሰዎች ቀድ​መው ይደ​ር​ሱና ይከቡ ዘንድ ጕበ​ኞ​ችን ላከ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 7:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች