የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 2:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እርሱም ከሠራዊቱ ሁሉ ጋር ሆኖ ከንጉሡ ከናቡከደነፆር ቀድሞ ወደ ዘመቻ ለመሄድና በምዕራብ በኩል ያለ ምድርን ሁሉ በሠረገላዎች፥ በፈረሰኞችና በተመረጡ እግረኞች ሊሸፍኑ ወጡ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እር​ሱም ከሠ​ራ​ዊቱ ሁሉ ጋር ወጣ፤ በፈ​ረ​ሶ​ችና በሠ​ረ​ገ​ላ​ዎች፥ በተ​መ​ረጡ አር​በ​ኞ​ችም በም​ዕ​ራብ አን​ጻር ያለ ምድ​ርን ሁሉ ይሸ​ፍን ዘንድ ከን​ጉሡ አስ​ቀ​ድሞ ዘመተ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 2:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች