የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 15:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የእስራኤልም ልጆች ይህን በሰሙ ጊዜ ሁሉም በአንድነት አጠቁአቸው እስከ ቾባ ድረስ እየተከተሉ ገደሉአቸው፤ በጠላቶቻቸው ሰፈር የደረሰው ነገር ተነግሮአቸዋልና በኢየሩሳሌምና በተራራ አገር የሚኖሩ ሁሉ መጡ፤ የገለዓድና የገሊላ ሰዎችም ከደማስቆና ከድንበርዋ ባሻገር በታላቅ እልቂት አጠፏቸው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች በሰሙ ጊዜ ሁሉም በአ​ን​ድ​ነት እስከ ኮቤ ድረስ ተከ​ት​ለው አጠ​ፏ​ቸው፤ በጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸው ሰፈር የሆ​ነ​ውን ነገር ነግ​ረ​ዋ​ቸ​ዋ​ልና ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምና ከአ​ው​ራ​ጃዋ ሁሉ የመጡ ሰዎች እን​ደ​ዚሁ አጠ​ፏ​ቸው፤ ከገ​ሊ​ላና ከገ​ለ​ዓ​ድም የመጡ ሰዎች አባ​ረ​ሯ​ቸው፤ ከደ​ማ​ስ​ቆና ከአ​ው​ራ​ጃ​ዋም እስ​ኪ​ሻ​ገሩ ድረስ ታላቅ ሰልፍ አድ​ር​ገው አጠ​ፏ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 15:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች