የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ዮዲት 1:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ናቡከደነዖር በምድሪቱ ሁሉ ላይ እጅግ ተቆጣ፥ የኪልቅያን፥ የደማስቆን፥ የሶርያን አገሮች እንደሚበቀል፥ በሞዓብን ምድር የሚኖሩትን ሁሉ፥ የአሞንን ልጆች፥ ይሁዳን በሙሉ፥ እስከ ሁለት ባሕሮች ጠረፍ ድረስ በግብጽ የሚኖሩትንም ሁሉ በሰይፍ እንደሚገድል በዙፋኑና በመንግሥቱ ማለ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆ​ርም በዚ​ያች ምድር ላይ ፈጽሞ ተቈጣ፤ የቂ​ል​ቅ​ያ​ንና የደ​ማ​ስ​ቂ​ኒ​ስን፥ የሶ​ር​ያ​ንም አው​ራጃ ሁሉ ይበ​ቀ​ልና በሞ​ዓብ ምድር የሚ​ኖ​ሩ​ትን ሁሉ፥ የአ​ሞ​ን​ንም ልጆች ይሁ​ዳ​ንም ሁሉ በግ​ብፅ የሚ​ኖ​ሩ​ት​ንም ከሁ​ለቱ ባሕ​ሮች ድረስ ተበ​ቅሎ በሰ​ይፍ ያጠ​ፋ​ቸው ዘንድ በዙ​ፋ​ኑና በመ​ን​ግ​ሥቱ ማለ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ዮዲት 1:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች