የጌታም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤
ከዚያም የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦
የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤
የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፥
የጌታ ቃል ለሁለተኛ ጊዜ ወደ እኔ መጣ
እኔም ወደ ኤፍራጥስ ሄድሁ ቆፈርሁም፥ ከዚያ ከሸሸግሁበትም ስፍራ መታጠቂያውን ወሰድሁ። እነሆም፥ መታጠቂያው ተበላሽቶ ነበር፥ ለምንም አይረባም።
“ጌታ እንዲህ ይላል፦ እንዲሁ የይሁዳን ትዕቢት ታላቁንም የኢየሩሳሌምን ትዕቢት አጠፋለሁ።
እኔም አየሁ፥ እነሆ ከኪሩቤል ራስ በላይ ካለው ጠፈር ከፍ ብሎ እንደ ሰንፔር ድንጋይ ያለ፥ ዙፋን የሚመስል ነገር ታየ።